WPTC

Previous Next

Sunday, November 28, 2021

በጉራጌ ዞ/ቴ/ሙ/ትም/ስ/መምሪያ

 በጉራጌ ዞ/ቴ/ሙ/ትም/ስ/መምሪያ አማካኝነት በመምሪያው ስር ከሚገኙ 11 የመንግስት ኮሌጆችና 5 የግል ተቋማት ውስጥ አዲስ ለተቀጠሩና ከዚህ በፊት ተቀጥረው የማስተማር ስነ-ዘዴ ስልጠና /pedagogy ላልወሰዱ 59 አሰልጣኞችና የሰ/አሰ/አመ/ል/ስ/ሂደት ባለሞያዎች በማስተማር ስነ ዘዴ አተገባበር ላይ ከቀን 13/03/2014ዓ.ም እስከ 18/03/2014ዓ.ም ድረስ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና የምስክር ወረቀት በመስጠት ተጠናቋል።



0 Comments:

Post a Comment

 

Subscribe to our Newsletter

Contact our Support

Email us: youremail@gmail.com

Our Team Memebers